ቀን፤ 2008-06-01     

 

 የሰሜን ውሮፓ ትዮጵያውያን ወንጌላውን ክርስቲያኖች ሕብረት 23 መታዊ

ኮንፍራንስ ከጁላይ 1-6

 

 

በመኪና ለመምጣት ለምታስቡ ካርታ

 

ተጨማሪ አድራሻ

       
       
       
       
       
       

የኮንፍረንሱ ጊዜ፣ ከጁላይ 1እሰከ 6 2008 (ከማክሰኞ ማታስከሁድኩለ ቀን ድረስ)

 የኮንፍረንሱ አላማ፣ በአንድነት እግዚአብሄርን ለማምለክ, ህብረት ለማድረግ,

            ለምስክርነት, ጸጋን ለመከፋፈልና ለመተናነጽ... 

 

 

 አገልጋይ፣

  • ወንጌላዊ ደሉ ፀጋዬ (ከኢትዮጵያ)

 

የኮንፈረንሱ ስፍራ፣ ኩምላ / ስዊድን

 

 

http://www.gotabro.nu/viewNavMenu.do?menuID=9

(የኮንፍራንሱን ቦታ ስልክ እዚህ ጋር ታገኛላችሁ)

 

 

ምዝገባ፣ ኢየሩሳሌም ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን (ወንድም ሰለሞን አየለ)

በስልክ ቁጥር፣ +46-(0)-735647040

             ወንድም ፍቃዱ ተመስገን +46-(0)-736645727

ኢሜል አድራሻ፣    jec@j-e-c.org  

 

ክፍያ ሙሉ ኮንፍረንሱን ለመካፈል

ልጆች ከ 0-2 አመት            ነጻ

ልጆች ከ 3-12 አመት           800 ስዊዲሽ ክሮነር (ፍራሽ ለሚተኙ 250ክሮነር)

ወጣቶች ከ13-17 አመት         1000 ሰዊድሽ ክሮነር

አዋቂ ወይንም ከ18 አመት በላይ 1700 ሰዊድሽ ክሮነር

 

ለአንድ ቀን ክፍያ

ለልጆች 0-2 አመት             ነጻ

ከ 3-12 አመት           150 የስዊድን ከሮነር

ወጣቶች ከ 13-17 አመት  200 የሰዊድን ክሮነር

አዋቂ  400 (ፍራሽ ላይ ለሚተኙ 310 ክሮነር)

ትምሕርት ቤቱ ከፊንላንድና ከሰሜንውሮፓ ክልል ውጪ ለሚመጡ 200 ክሮነር ቅናሽ ያደርጋል

ብዙ ቤተሰብ ያላቸውን ለማገዝ 3 ልጆች በላይ ላላቸው 3 ልጅ ብቻ ይከፍላሉ

ዋጋው ቁርስ ምሳ ራትና እንዲሁም ከምሳና ከራት በኋላ ሻይና ቡናን ያጠቃልላል

ተሳታፊዎች ሁሉንሶላና የትራስ ልብስ መያዝ ይኖርባቸዋልንሶላና ትራስ ያልያዙ 60

ክሮነር መከራየት ይችላሉ፡፡

ትምሕርት ቤቱ 50 ልጆችን ለማስተናገድ 5 ወጣት ሰራተኞችን ያሰማራል፡፡

አንድ ወጣት ሠራተኛ 15 ሕጻናት ታስቦ ሲሆን ለያንዳንዱ ወጣት ሠራተኛ 2000 ክሮነር

ይከፈለዋል፡፡

ኮንፍራንሱ የሚጀመር ዕለት

ማክሰኞ ጧት 1000 ሰዓትኮንፈረንሱ ሃላፊዎች ጎታብሩ ይደርሳሉ፡፡

15.00 ሰዓት ጀምሮ ምዝገባ ይጀመራል፡፡

1700 ራት