|
የሰሜን አውሮፓ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች
ሕብረት 23ኛ ዓመታዊ ኮንፈረንስ
ኮንፈረንሱ የሚካሄደው - በዮታቭሮ ኩምላ
(ለተጨማሪ ማብራሪያ
እዚህ ይጫኑ)
ኮንፈረንሱ የሚካሄድበት ጊዜ - ከጁላይ 1-6 2008
ዓ.ም
የዚህ ዓመት ኮንፈረንስ አገልጋይ - ወንጌላዊ ደሉ ጸጋዬ ከኢትዮጵያ
ክፍያ
አጠቃላይ
ከማክሰኞ እራት ጊዜ
አንስቶ እስከ እሁድ ምሳ ሰዓት ድረስ
አዋቂ (18 ዓመት በላይ) 1700 ክሮነር. ልጆች 0 - 2 ዓመት ነጻ ልጆች 3 - 12 ዓመት 800 ክሮነር
(ፍራሽ ለሚተኙ 250ክሮነር) ወጣቶች ከ13 - 17 1000 ክሮነር
የተወሰነ ጊዜ ለሚካፈሉ
ዕለታዊ ዋጋ በቀን
እነደሚከተለው ይሆናል አዋቂ
400 ክሮነር ልጆች 0 - 2 ዓመት ነጻ ልጆች 3 - 12 ዓመት 150 ክሮነር ወጣቶች ከ13 - 17 200 ክሮነር
ዝርዝር ፕሮገራሙን ወደፊት እናወጣለን!
|