.
ዋናው ገጽ > የአገልግሎት ቡድኖች > የመዘምራን አገልግሎት "ሀ"

የመዘምራን አገልግሎት "ሀ"

"ተቀኙለት፥ ዘምሩለት፤ ተአምራቱንም ሁሉ ተናገሩ።" 1 ዜና 16፥9

አጭር ታሪክ

የመዘምራን ቡድኑ በመጀመሪያ በ1977 ዓ.ም. በስዊድን ስቶክሆልም አስር የሚሆኑ ሰዎች በማቀፍ ተመሰረተ። በጊዜው የመዘምራን ቡድኑ በሁለት ሳምንት አንዴ ጊዜ ብቻ በመገናኘት መዝሙር ያጠና ነበር። የአገልግሎት ቡድኑ ለቤተክርስቲያኒቱ በቋሚነት ከሚያቀርበው መዝሙር በተጨማሪ፤ በስዊድን ዉስጥ ለሚገኙ ሌሎች አጥቢያዎችና ከስዊድን ውጭ ባሉ ቤተክርስቲያኖች በመዘዋወር አገልግሏል።

የአገልግሎቱ ዓላማ

የ "ሀ"መዘምራን ቡድን ተቀዳሚ ዓላማ አማኞች በመደበኛ የአገልግሎት ጊዜያት እግዚአብሔርን በዜማና በመዝሙር እንዲያመልኩትና እንዲያወድሱት መምራት ነው። ይህንንም በማድረግ አማኞች በእምነት እንዲበረቱና እንዲፅናኑ ያደርጋል። በተጨማሪም ለቀጣዩ መደበኛ የቃል ጊዜ የተዘጋጀ ልብ በመፍጠር ያግዛል።

የልምምድ ጊዜ

የመዘምራን ቡድኑ በየሁለት ሳምንቱ ከ18:00 - 19:00 በቤተክርስቲያኒቱ መዝሙር ክፍል የመዝሙር ጥናት ያደርጋል። በልምምድ ጊዜ ከእኛ ጋር መዝሙር መስማትና ማጥናት ከፈለጉ፤ በተጠቀሰው ሰዓት ቦታው ላይ በመገኘት እግዚአብሔርን ማምለክ ይችላሉ።

የእሁድ አምልኮ

የመዘምራን ቡድኑ በየወሩ የመጀመሪያ እሁድ ከ11:00 - 11:30 መዝሙር ለጉባኤው ያቀርባል።

የአገልግሎት ቡድኑ አባላት

berhanetewelde01_84x0.72x0-is.jpg

dawitsolomon01_86x0-v1.jpg

elisabetkebede01_74x0.74x100-cropx0y0-is

ብርሃነ ተወልደ

ዳዊት ሰለሞን

ኤልሳቤጥ ከበደ

ephrembetew01_84x0-v1.jpg

kebedealemayehu01_87x0-v1.jpg

makdawoldegebriel01_101x0-v1.jpg

ኤፍሬም ቢተው

ከበደ አለማየሁ

ማክዳ ወልደገብርኤል

meazawondemagen01_83x0-v1.jpg

natnaelabebe01_97x0-v1.jpg

መዓዛ ወንድምአገኝ

ናትናኤል አበበ

አሸናፊ ነጋሽ

ንዑሳን ድረገጾች


ቋንቋ ምረጥ

ተጨማሪ ድረ ገጾች

ማስታወቂያዎች

መደበኛ (የዘወትር) ፕሮግራሞቻችን፤


  1. መጋቢዎቻችንን በሚከተለው ቁጥር ደውላችሁ ማግኘት ትችላላችሁ፤ መጋቢ ንጉሱ ጉሌ (+46 (0)735115951) መጋቢ ወሰን ተሾመ (+46 (0)736162913)

  2. ሰኞ 10:00-14:00 የምክር አገልግሎት በወንድም ሙሴ ሃይሉ (በስልክ ቁ. 0707568264) በመደወል ልታገኙት ትችላላችሁ።
  3. ዘወትር ረቡዕ ከጥዋቱ አራት ሰዓት (10፡00) እስከ አስር ሰዓት (15፡00) የጾምና የጸሎት ጊዜ አለን
  4. ሀሙስ 18:00—20:00 የመጽሓፍ ቅዱሰ ጥናት በተለያዩ አካባቢዎች ይካሄዳል:: እንዲሁም ቤተ ክርስቲያኒቷ ውስጥ አንድ የጥናት ቡድን ይኖራል
  5. በየሳምንቱ ቅዳሜ ከ18፡00 ሰዓት እስከ 20፡00 ሰዓት የምሽት ፀሎት ጊዜ አለን።
  6. ዘወትር እሁድ ከአራት ሰዓት (10፡00) እስከ አምስት ሰዓት ተኩል (11፡30) የታዳጊ ወጣቶች የአምልኮ ጊዜ በስዊድንኛ
  7. ዘውትር እሁድ ከአምስት ሰዓት (10፡30) እስከ ስድስት ሰዓት (11፡30) ድረስ የጸሎት ጊዜና
  8. ከአራት እሁድ ከስድስት ሰዓት (11፡30) እስከ ስምንት ሰዓት (13፡30) ድረስ የአምልኮ ጊዜ ይኖረና

  • ከ3 እስከ 12 ዓመት እድሜ ያላቸው ልጆች የሰንበት ትምሕርት ይሰጣቸዋል
  • ከ13 እስከ 18 ዓመት እድሜ ያላቸው ታዳጊ ወጣቶችን በየእሁዱ እናስተምራለን::
  • ከአስራ ስምንት ዓመት በላይ የሆናቸውን ስዊድንኛ ተናጋሪ ወጣቶች በአስራ አምስ ቀን አንዴ በዙም ረቡዕ ምሽት ፕሮግራም አላቸው

ክፍል ለማስያዝ ቤተክርስቲያን መሪዎች ይደውሉ:

የኢ. ወ. ቤ/ክ ሶሻል ሚድያ